ተመጣጣኝ የዉክልና ምርጫ ሥርዓት ዉይይት እንዲደረግ ይሁንታ አለ ተባለ (VOA)
የመረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ።
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ ኢዴፓን ጨምሮ ስምንት ፓርቲዎች አባል ከሆኑበት አገር አቀፍ የፓለቲካ ፓርቲዎች ምክር ቤት አባላት ጋር ሰሞኑን ተወያይተዋል።
አዲስ አበባ — VOA —
ተመጣጣኝ የዉክልና ሥርዓት በሚባለዉ የፓርላማ ምርጫ ሥርዓት ላይ ዉይይት እንዲደረግ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ ፈቃደኛ መሆናቸዉን አንድ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪ ተናገሩ።
ተመጣጣኝ የዉክልና ሥርዓት በሚባለዉ የፓርላማ ምርጫ ሥርዓት ላይ ዉይይት እንዲደረግ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ ፈቃደኛ መሆናቸዉን አንድ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪ ተናገሩ።
የኢትዮጵያዉያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ኢዴፓ ፕሬዚደንት ዶክተር ጫኔ ከበደ ለአሜሪካ ድምጽ እንዳስረዱት የተለያዩ ፓርቲዎች የፓርላማ ዉክልና እንዲኖራቸዉ የሚያስችለዉ ይህ ስርዓት እስከ ሕዝብ ተወካዩች ምክር ቤት ድረስ ዉይይት ሊደረገበት እንደሚችል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተሰፋ ሰጥተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢዴፓን ጨምሮ ስምንት ፓርቲዎች አባል ከሆኑበት አገር አቀፍ የፓለቲካ ፓርቲዎች ምክር ቤት አባላት ጋር ሰሞኑን ተወያይተዋል።
እስክንድር ፍሬዉ የኢዴፓዉን መሪ አነጋግሮ ዘግቧል የድምጽ ፋይሉን በመጫን ያድምጡ።
http://av.voanews.com/clips/VAM/2016/03/25/61ca7559-6fd2-4ca3-a564-f126b51bb949.mp3?download=1