ሕዝብ በስቃይና በችጋር እየኖረ የወያኔ መሪዎች ኑሮው ተሻሽሏል ይላሉ:: ወያኔ በመልካም አስተዳደር ጉዳይ ከኅብረተስቡ ጋር ምክክርና ውይይት ሊጀምር ነው
የመረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ።
Finote Democracy Voice of Ethiopian Unity Satellite Radio News
መጋቢት 08 ቀን 2008 ዓ.ም.ዜና (March 17, 2016 NEWS)
# ሕዝብ በስቃይና በችጋር እየኖረ የወያኔ መሪዎች ኑሮው ተሻሽሏል ይላሉ
# መመርመሪያው እየጠፋ በመምጣቱ በአዲስ አበባ የኤች አይ ቪ ቫይረስ መኖሩን ማወቅ አስቸጋሪ እየሆነ መጥቷል ተብሏል
# ወያኔ በመልካም አስተዳደር ጉዳይ ከኅብረተስቡ ጋር ምክክርና ውይይት ሊጀምር ነው
# ግብጽ ወደህዋው የላከችው አዲስ ሳተላይት ለወታደራዊ ጉዳይ ሳይሆን አይቀርም ተባለ
# የደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት ጃኮብ ዙማ በሙስና መበከላቸውና በዝምድና ሹመት መስጣታቸው ተጋለጠ።
# ከ30 በላይ የአልሸባብ አባላት ተገደሉ ተባለ
# በሳኡዲ የሚመራው ጥምር ኃይል የመን ውስጥ በእግረኛ ወታደር አማካይነት የሚያደርገውን ዘመቻ እንዳጠናቀቀ ገለጸ
ለዝርዝር ዜናዎች > ከታች ይጫኑ (to /read/listen detail news click below)
To Read: http://www.finote.org/news.html
To Listen PART 1: http://finote.org/March17EVE_Hr1.mp3
To Listen PART 2: http://finote.org/March17EVE_Hr2.mp3