አዲስ አበባ ቃሊቲን ጨምሮ በኦሮሚያ ክልል የሕዝብ ማመላለሻ አውቶብሶች ስራ እንዳቆሙ ነው::


መረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ


አዲስ አበባ ቃሊቲን ጨምሮ በኦሮሚያ ክልል የሕዝብ ማመላለሻ አውቶብሶች ስራ እንዳቆሙ ነው::
‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Oromoprotests‬ ‪#‎EthiopiaDriverStrike‬ ‪#‎Miniliksalsawi‬

የወያኔ መንግስት ያወጣን የአሽከርካሪዎች እና የተሽከርካሪዎች ሕግ በመቃውም የአዲስ አበባ ታክሲ ሹፌሮች ማህበር የጠራውን የሁለት ቀን የስራ ማቆም አድማ ተከትሎ በኦሮሚያ ክልል የሾፌሮች አድማ ዛሬም እንደቀጠለ ነው። የቃሊቲ አዉቶቡስ ተራ በዚህ መልኩ በጋሪዎች ተጨናንቋል:: በኦሮሚያ ትራንስፖርት አገልግሎት እንደተቁዋረጠ ነው ከፊንፊኔ ወደ አደማ ፣ ወደ ወሊሶ ፣ወደ አንቦ የሚወሰድው መንገድ ጭር ብሎዋል::

Minilik Salsawi's photo.