የኢትዮጵያ ውርስና ቅርስ ማሕበረሰብ 120ኛ ዓመት የአድዋ ድል ክብረ-በዓል
የመረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ።
የኢትዮጵያ ውርስና ቅርስ ማሕበረሰብ 120ኛ ዓመት የአድዋ ድል ክብረ-በዓል የካቲት 20 ቀን 2008 ዓ.ም. ( February 28, 2016) ሲልቨር ስፒሪንግ፣ ሜሪላንድ ውስጥ ያካሂዳል። ከድርጅቱ የተላካልንን ማስታወቂያ ከዚህ በታች ይመልከቱ። የአድዋ ድል ክብረ-በዓል