በአዲስ አበባ የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ ቢሮ በወታደራዊ ኮማንዶዎች ተከቦ እየተፈተሸ ይገኛል:: ተቃውሞ እንደቀጠለ ነው:: ‪


መረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ


Minilik Salsawi's photo.

#‎Ethiopia‬ ‪#‎Oromoprotests‬ ‪#‎OFC‬ በአዲስ አበባ የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ ቢሮ በወታደራዊ ኮማንዶዎች ተከቦ እየተፈተሸ ይገኛል:: ተቃውሞ እንደቀጠለ ነው:: ‪#‎MinilikSalsawi‬ ‪#‎AddisAbaba‬

Minilik Salsawi – Ethiopian DJ በአዲስአበባ የሚገነው እና በዶክተር መረራ ጉዲና የሚመራው የኦሮሚያ ፌዴራሊስት ኮንግረስ ቢሮ በወታደራዊ ኮማንዶዎች ተከቦ እየተበረበረ ሲሆን የጽ/ቤቱን ሃላፊ ጨምሮ የቢሮ ሰራተኞች እንዲሁም በቢሮ ውስጥ የነበሩ አባላት በወያኔ ኮማንዶዎች ቁጥጥር ስር ውለዋል::የተያዙት አባላት ከፍተና ድብደባ እና መጉላላት እየተደረገባቸው መሆኑን የሚገኙ የአይን እማኞች ገልጸዋል::የድርጅቱ ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና በቢሮ ውስጥ አልነበሩም::

በምሰራቅ ሀረርጌ ዞን በበደኖ ከተማ ተቃውሞ ቀጥሎ መገዶች ሁሉ የተዘጋጉ ሲሆን በጉራዋ ወረዳ ተቃውሞ በተጠናከረ መልኩ ቀጥሎዋል በዛሬው እለት 6:30 ሃራ ሆርዳ በሚባል በቀበሌ በገንዳ ሸንዳ ከተማ ውስጥ የሚገኝ የመንግስት ሃይሎች በአስከፊ ሁኔታ እርምጃ እየወሰዱ ነው በዚሁ የ መንግስት ሃይሎች በወሰዱት እርምጃ ሙስአብ አብዱረዛቅ የተባለ ሰው የገደሉ ሲሆን ሌላም ሰውም ያቆሰሉ ሲሆን እስካሁን ህይወቱ አልወጣም::በየክፍለሃተሃገሩ የሚገኙ የወንጌላውያን ቤተክርስቲያናት በሰንበት ፕሮግራማቸው ግድያውን በማውገዝ በጸሎት ሟቾችን እያሰቡ መሆኑ ታውቋል:: ድል ለጭቁን ሕዝቦች !!! ‪#‎ምንሊክሳልሳዊ‬