በሚዛን ቴፒ መስመር በደረሰ ከባድ የመኪና አደጋ 14 ሰዎች ሞቱ::
የመረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ።
ከሚዛን ወደ ቴፒ ስጓዝ የነበረው የሚዛን ቴፒ ዩኒበርስቲ ሰርብስ 57 ሰዎችን ጭኖ በመጓዝ ላይ እያለ በቴክንክ ብልሽት ምክንያት ድልድይ ዘሎ በመግባት እስከ አሁን የ14 ሰዎች አስክሬን ሲገኝ 30 የሚሆኑት ከባድ ጉዳት ላይ ሆስፒታል ሲገኙ የቀሩት በውሃ መወሰዳቸውንና በመኪና ስር ናቸው በማለት ህዝቡ መኪናው ለማንቀሳቀስ ትግል ላይ ናቸው ።