ድሬዳዋ የተቃውሞ ፅሁፍ በያዙ ወረቀቶች ደምቃ አሸብርቃ አደረች


መረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ


ድሬዳዋ የተቃውሞ ፅሁፍ በያዙ ወረቀቶች ደምቃ አሸብርቃ አደረችየሙስሊሙ ህብረተሰብ መብቱን ለማስከበር ትግል የጀመረበትን አራተኛ ዓመት : ምክንያት በማድረግ ዛሬ ለሊቱን ድሬዳዋ ከተማ የተቃውሞ ፅሁፍ በያዙ ወረቀቶች ደምቃ አሸብርቃ ተጥለቅልቃ ማደሯ ታወቀ ።ምሽቱን በየቦታው የተፃፋና የተበተኑ ወረቀቶች መንግስትን የሚቃወሙና መብትን የሚጠይቁ የተለያዩ ፅሁፎችን የያዙ መሆናቸው የታወቀ ሲሆን : ከእነዚህ በየግድግዳውና ቦርዶች ላይ ከተለጠፋ ፅሁፎች መካከል ድምፃችን ይሰማ ፣ ትግሉ ይቀጥላል ፣ የኦሮሞን ህዝብ መግደል ይቁም ፣ የታሰሩት ይፈቱ ፣ ኢቢሲ ሌባ ፣ ብሔራዊ ጭቆና ይቁም ፣ ህዝብ ያልተቀበለው ማስተር ፕላን ተግባራዊ አይሆንም ፣ ውሸት በቃን ፣ ኮሚቴው ይፈታ ፣ አምባገነናዊ ፍርድን አንቀበልምና ሌሎችም የተለያዩ መፈክሮች እንደሚገኙባቸው ታውቋል ።

Woraqaalen bitinaa’an fi facaa’an kuniin Adeemsa seeran alaa Mootummaan Abba irree deema jiru kan balaaleyfatu yommu tahu ,Dhaadanowwan guyaa galgalaa maxaanfaman keeysaa Cunqursaan Biyyoolessaa Haa Dhaabbatu , Koreen keenya Haa Hiikkaman ,Maastar Pilaanii hin fudhannu ,Ajeechaan Ilmaan Oromoo Haa dhaabbatu ,Sagaleen keenya Haa dhagayamu ,Kan Hidhaman haa hiikkaman ,Diraamaan Sobaa Haa dhaabbatu ,EBC Hattuudha,Hawaasa Oromoo Ajeessuun Haa Dhaabbatu ,Murtee Abbootii irree hin fudhannu kan keeysati argaman tahuu bekkameera .