አቧራውን ጨምቆ ነዳጅ ያወጣው የጎንደር ዩኒቨርስቲው ተመራማሪ
የመረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ።
አቧራውን ጨምቆ ነዳጅ ያወጣው ተመራማሪ ።
★ የጎንደር ዩኒቨርስቲው ተመራማሪ አቡሀይ እሸቴ በሰሜን ተራራ የሚገኝ ዶቤ የተሰኘ አፈርን ከውሀ ጋር በመቀላቀልና በተለያየ ደረጃ የሙቀት መጠን በማሳለፍ የተጣራ ነዳጅ አግኝቷል ።
★ ወጣቱ ተመራማሪ እንዳረጋገጠው ከአንድ ኪሎ አፈር አንድ ሊትር ነዳጅ የሚገኝ ሲሆን በዚህም መሰረት ያለምንም ወጭ በሚገኝ አንድ ኩንታል አፈር መቶ ሊትር ነዳጅ ማውጣት እንደሚችል በምርምሩ አረጋግጧል ።
ኢትዮጵያ አደለም ከርሰ ምድሯ አፈሯም ነዳጅ ነው ።
ከጥቂት ወራት በፊት ከወዳደቁ ፌስታሎች ቤንዚን ናፍታና ቡታጋዝ እየሰራ መሸጥ ስለጀመረ ተመራማሪ ማስነበባችን ይታወሳል ።
ዛሬም አቧራ ሆኖ ይቀር የነበረውን አፈር ጨምቆ ነዳጅ ላወጣልን ወጣት ተመራማሪ አቡሀይ እሸቴ ያለንን አድናቆት ስንገልፅ ከልባችን ነው ። በርታልን