
Ethio Addis Sport : ፊፋ በየዓመቱ ምርጥ ብቃት በመጫወታ ቦታቸው ምርጥ ብቃት ማሳየት ችለዋል ያላቸውን 11 ተጫዋቾች በመምረጥ ይፋ እንደሚያደርግ ይታወቃል።
በዚሁ መሰረት ፊፋ በተጠናቀቀው የፈረንጆቹ 2015 ዓ.ም የፊፋ የዓለም 11 ምርጥ ፕሮፌሽናል ተጫዋቾችን ይፋ አድርጓል።
ተጫዋቾቹም ክርስቲያኖ ሮናልዶ፣ ሉካ ሞድሪች፣ ሊዮኔል ሜሲ፣ አንድሬስ ኢንየስታ፣ ዳኒ አልቬስ፣ ማኑኤል ኑየር፣ ማርሴሎ እና ሰርጂዮ ራሞስ ሆነዋል።
የፊፋ 2015 የዓለም ምርጥ የወንዶች እግር ኳ አሰልጣኝ የባርሴሎናው ልዊስ ኢነሪኬ ሆናል።

ምንጭ፦ የፊፋ ድረገፅ