­

መሲ የባሎን ዶር አሸናፊ ሆነ :: የፊፋ የ2015 የዓለም ምርጥ 11 ፕሮፌሽናል ተጫዋቾች ይፋ ሆኑ


መረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ


መሲ የባሎን ዶር አሸናፊ ሆነ

በስዊዘርላንድ ዙሪክ በተካሄደው የሽልማት ስነስርዓት የፊፋ 2015 የባሎን ዶር የዓለም ምርጥ ተጫዋችነት ክብሩን ማግኘት ችሏል። መሲ ይህን ሽልማት ማግኘት የቻለው ተፎካካሪዎቹን ኔይማርን እና ሮናልዶን በመብለጥ ነበር።

image
የ2015 የፊፋ ምርጥ 11

Ethio Addis Sport : ፊፋ በየዓመቱ ምርጥ ብቃት በመጫወታ ቦታቸው ምርጥ ብቃት ማሳየት ችለዋል ያላቸውን 11 ተጫዋቾች በመምረጥ ይፋ እንደሚያደርግ ይታወቃል።

በዚሁ መሰረት ፊፋ በተጠናቀቀው የፈረንጆቹ 2015 ዓ.ም የፊፋ የዓለም 11 ምርጥ ፕሮፌሽናል ተጫዋቾችን ይፋ አድርጓል።

ተጫዋቾቹም  ክርስቲያኖ ሮናልዶ፣ ሉካ ሞድሪች፣ ሊዮኔል ሜሲ፣ አንድሬስ ኢንየስታ፣ ዳኒ አልቬስ፣ ማኑኤል ኑየር፣ ማርሴሎ እና ሰርጂዮ ራሞስ ሆነዋል።

የፊፋ 2015 የዓለም ምርጥ የወንዶች እግር ኳ አሰልጣኝ የባርሴሎናው ልዊስ ኢነሪኬ ሆናል።

EthioAddis Sport's photo.

የፊፋ 2015 የፑሽካሽ (የዓመቱ ምርጥ ግብ) ሽልማት አሸናፊ…

EthioAddis Sport's photo.

ባለፈው ዓመት ለስደተኞች እገዛ በማድረግ ረገድ የፊፋ 2015 የፊፋ የስፖርታዊ ጨዋነት ተሸላሚ…

EthioAddis Sport's photo.


ምንጭ፦ የፊፋ ድረገፅ

 http://ethioaddissport.com