ወደ አዲስ አበባ የሚገቡት ረሃብተኞች ቁጥር እየጨመረ መሆኑ ታወቀ :: የተቃውሞ እንቅስቃሴ አገርሽቶ ቀጠለ


መረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ


Finote Democracy Ethiopian News update and Political Analysis

ታኅሣሥ 25 ቀን 2008 ዓ.ም. -January 04, 2016 # ጋብ ብሎ የነበረው የተቃውሞ እንቅስቃሴ እንደገና አገርሽቶ ቀጠለ # ወደ አዲስ አበባ የሚገቡት ረሃብተኞች ቁጥር እየጨመረ መሆኑ ታወቀ # የወያኔ ባለስልጣኖች በአዲስ አበባ መርካቶ በርበሬ ተራ አንድ ካሬሜትር በ307 ሺ ብር ወይም በ$ 15 500 ዶላር ሸጠ # የሳዑዲ አረቢያ ባካሄደው የግድያ እርምጃ ተቃውሞ እየተቀጣጠለ ነው # በሰሜን ኬኒያ ለረጅም ጊዜ ተዘግቶ የነበረው የጋሪሳ ዩነቨርስቲ ተከፈተ # በሊቢያ በአንድ የነዳጅ ማውጫ ወደብ አካባቢ በአይሲስ እና በሌሎች ኃይሎች መካከል ውጊያ እየተካሄደ ነው # አሜሪካ የሩዋንዳውን መሪ ድርጊት አወገዘች
[youtube http://www.youtube.com/watch?v=7vzM-aZWgOA]