የወያኔ ቁንጮዎች በሕዝብ ላይ ተመጣጣኝ ያልሆነ እርምጃ የወሰዱትና ያስወሰዱት የኦህዴድ አመራሮች ናቸው በማለት ከሰሱ – የኦህዴድ አመራሮች መቃወምና መከራከር ጀምረዋል


መረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ


Finote Democracy Voice of #Ethiopia n Unity Satellite Radio News
ታኅሣሥ 12 ቀን 2008 ዓ.ም. (December 22, 2015)

– የወያኔ ቁንጮዎች በሕዝብ ላይ ተመጣጣኝ ያልሆነ እርምጃ የወሰዱትና ያስወሰዱት የኦህዴድ አመራሮች ናቸው በማለት ከሰሱ
– የኦህዴድ አመራሮች የተሰነዘረባቸውን ክስና ውንጀላ በግልጽ መቃወምና መከራከር ጀምረዋል
– ወያኔ መገናኚያ ብዙሀን ሕዝብን ይቀሰቅሳሉ ብሎ ከሰሰ
– አንድ ሚሊዮን የናይጄሪያ ህጻናት ከትምህርት ተገልለዋል ተባለ
– በጂቡቲ ግጭት በርከት ያሉ ሰዎች ሞቱ
– የብሩንዲ ምክር ቤት የአፍሪካ ኅብረት የወሰነውን ውሳኔ እንደማይቀበል ገለጸ
– በዘንድሮ የፈረንጆቹ ዓመት ከአንድ ሚሊዮን በላይ ስደተኛ ወደ አውሮፓ ገባ
– በስዊዝ ሲካሄድ የነበረው የየመን ተጻራሪ ኃይላት ስብሰባ ያለውጤት ተበተነ፤ በየመን ጦርነቱ ቀጥሏል
ለዝርዝር ዜናዎች > ከታች ይጫኑ (to listen detail news click below)
To listen part 1: http://www.finote.org/Dec22EVE_Hr1.mp3
To listen part 2: http://www.finote.org/Dec22EVE_Hr2.mp3