ከአዲስ አበባ ወደ አምቦ መስመር የሚወስደው መንገድ ቡራዩ ላይ በሕዝብ እንደተዘጋ ነው::
የመረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ።
ከአዲስ አበባ ወደ አምቦ መስመር የሚወስደው መንገድ ቡራዩ ላይ በሕዝብ እንደተዘጋ ነው::

#Ethiopia #OromoProtests #AddisAbabaMasterPlan #MinilikSalsawi
በዛሬው እለት የአዲስ አበባን ማስተር ፕላን የሚቃወመው የቡራዩ ከተማ ጠዋት የጀመረው የሕዝብ ተቃውሞ ተባብሶ ቀጥሏል::የወያኔ አገዛዝ ወታደሮች ሕዝቡ ላይ እየተኮሱ ነው:: የመንግስት መስሪያ ቤቶች ትምህርት ቤቶች እና መደብሮች የተዘጉ ሲሆን እስካሁን የሚወጡ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት 3 ሰዎች በወያኔ ተገድለዋል::እንዲሁም – በጂማዓርጆ ወለጋ – በጫንጮ – በዴሳ – ሜታሮቢ- ጊንጪ – ነጆ- ሚናሌ- እላ ጎሮ – ሜታ- ነቀምት – ደምቢዶሎ ቀለሜ- ጊንዶ -አስጎሪ -ደንዲ -ቱሉ ቦጃ -ጫሊያ- አቺማ ጆሪ -ጊዳ -ዋራ ጂሩ – ሆሮ ጉዱሩ ተቃውሞው ተፋፍሞ ቀጥሏል::በጀልዱ ጎጆ ከተማ ሰባት ሰዎች ከአግኣዚ ጦር በተተኮሰ ጥይት ቆስለዋል::