በረሃብ የተጠቁ ወገኖች ከአካቢባቸው እንዳይንቀሳቀሱ በፖሊስ እየታገዱ ነው:: የውጪ ምንዛሪ እጥረት ከምን ጊዜውም በላይ እየተባበሰ መሆኑ ታወቀ፡፡
የመረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ።
ፍኖተ ዴሞክራሲ ፍካሬ ዜና ህዳር 05 ቀን 2008 ዓ.ም. (November 15, 2015)
# የውጪ ምንዛሪ እጥረት ከምን ጊዜውም በላይ እየተባበሰ መሆኑ ታወቀ፡፡
# የስንዴና ዘይት ርጭት ወራት ይፈጃል ተባለ
# በረሃብ የተጠቁ ወገኖች ከአካቢባቸው እንዳይንቀሳቀሱ በፖሊስ እየታገዱ ነው
# መዘዘኛው አይ ኤም ኤፍ የብር ዋጋ ይቀነስ አለ
# በአዲስ አበባ ሹም ሽሩ ጦፏል
# በሶማሊያ የቆሰሉ የወያኔ ወታደሮች በሀረርና በድሬደዋ እየታከሙ ነው
# በኤርትራ ምን እየታሰብ እየተካሄደ ነው ?
ለዝርዝር ዜናዎች > ከታች ይጫኑ (to listen/read detail news click below)
TO READ: http://www.finote.org/Fikare_Nov15_2015.pdf
To LISTEN PART 1 http://www.finote.org/Nov15EVE_Hr1.mp3
To LISTEN PART 2 http://www.finote.org/Nov15EVE_Hr2.mp3
ፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምጽ በሳተላይት የሚሰራጭ የራዲዮ ፕሮግራም FINOTE DEMOCRACY VOICE OF ETHIOPIAN UNITY SATELLITE RADIO