በአውሮፓ ውስጥ ኤርትራዊ ስደተኞች ነን ብለው ከተመዘገቡ ውስጥ እስከ 40 በመቶ የሚደርሱ ኢትዮጵያውያን ናቸው ተባለ::
የመረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ።
በአውሮፓ ውስጥ ኤርትራዊ ስደተኞች ነን ብለው ከተመዘገቡ ውስጥ እስከ 40 በመቶ የሚደርሱ ኢትዮጵያውያን ናቸው ተባለ::
በኢትዮጵያ የኦስትሪያ አምባሳደር አንድሬስ ሜላን እንደተናገሩት ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ሳኡድ አረቢያን ደቡብ አፍሪካን እና አውሮፓን አጥለቅልቀውታል::አውሮፓ ውስጥ በተደረገ ማጣራት ከ30 እስከ 40 ፐርሰንት የሚሆኑት በኤርትራዊነት ስም ስደተኛ ተብለው የተመዘገቡት ኢትዮጵያውያን ናቸው ብለዋል::የኢህኣዴግ ውርደት መጨረሻ የለውም ለኤርትራውያን ስደት እያወራሽ፣ እየተሳለቅሽ፣ እየሳቅሽ የነበርሽው ካድሬ ሁላ ይሄው በህወሓትና በኢትዮጵያውያን መሆኑ ተጋለጠ። ህወሓት ደርግ ከመጣል ውጪ ኣንድ የሚጠቅም ስራ ኣልሰራም።40% በኤርትራውያን ስም ኣውሮፖ የገቡት ትግርኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን ናቸው::
ዝርዝር ጉዳዩን እዚህ ላይ ያንብቡት :-
ዝርዝር ጉዳዩን እዚህ ላይ ያንብቡት :- http://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=106682