የዘንድሮ የወያኔ ብሄረሰብ ቀን በጋምቤላ ይደረጋል የተባለ ሲሆን የግዳጅ መዋጮ ተጀምሯል
የመረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ።
Finote Democracy Voice of Ethiopian Unity Satellite Radio News
የጥቅምት 26 ቀን 2008 ዓ.ም.ዜና (November 06, 2015 News)
– የዘንድሮ የወያኔ ብሄረሰብ ቀን በጋምቤላ ይደረጋል የተባለ ሲሆን የግዳጅ መዋጮ ተጀምሯል
– ውጭ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውን ወደ አገር ውስጥ የሚገባው የገንዘብ ፈሰስ በአመት 1.5 ቢሊዮን ዶላር መድረሱ ተገለጸ
– የአዲስ አበባ ፖሊስ አባላትን ለመገምገምና የተወሰኑትን ለማባረር እቅድ መኖሩ ታወቀ
– ሳኡዲ አረቢያና የተባበሩት ኤምሬት ለሻዕቢያ የሰጡት ገንዘብ የጸጥታውን ምክር ቤት ውሳኔ የሚጻረር መሆኑን ተመድ ገለጸ
– በብሩንዲ ዜጎች ከግጭቶች ለማምለጥ ቤት ንብረታቸው ጥለው በመሸሽ ላይ ናቸው
– የሱማሊያ ፍርድ ቤት ህገ ወጥ የሆኑ ዜጎች ከአገር እንዲወጡ አዘዘ
– በረሃብ በተጠቁ የደቡብ ሱዳን ክፍሎች እርዳታ ማድረስ ያልተቻለ መሆኑን የእርዳታ ሰጭ ድርጅቶች ገለጹ
– በርናርዲኖ ሊዮን ኃላፊነታቸውን ለግል ጥቅም ማራመጃ አውለዋል ተብለው ተከሰሱ
ለዝርዝር ዜናዎች > ከታች ይጫኑ (to listen detail news click below)
To LISTEN PART 1 http://www.finote.org/Nov06EVE_Hr1A.mp3
To LISTEN PART 2 http://www.finote.org/Nov06EVE_Hr2.mp3
ፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምጽ በሳተላይት የሚሰራጭ የራዲዮ ፕሮግራም
Nov05EVE Hr1
finote.org