VIDEO : አቃቢ ሕጎች ሕግ ጠቅሰው አይከሱም ምስክሮች ማስጠናት፣ በግድ “ይሄን መስከር ተብሎ ማስፈራራት፣ ካልመሰከርክ እዚህ ትከርማታለህ፣ አንተም ትታሰራልህ” የማለት ነገር አለ:
የመረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ።
አቃቢ ሕጎች ሆን ብለው ተገበዉን ሕግ ጠቅሰው አይከሱም :: ምስክሮች ማስጠናት፣ በግድ “ይሄን መስከር ተብሎ ማስፈራራት፣ ካልመሰከርክ እዚህ ትከርማታለህ፣ አንተም ትታሰራልህ” የማለት ነገር አለ:: ከፍተኛ አመራር ጣልቃ ገብነት አለ። ይሄን ፋይል ዝጋ፣ ምርመራም ከተጀመረ አቁም፤ እንባላለን፣ የሚል ራሳቸው ባለሞያዎቹ የሚያነሱት ነገር አለ።
[youtube http://www.youtube.com/watch?v=e1Nn8GOI-fc]
“ደላላ ብታናግሩ ይሻላቹሃል ፣ ሃላፊዎችን ከምታናግሩ …” ይባላል።
ሰርቶ መለወጥን ሳይሆን በአቋራጭ የመበልጸግ ሁኔታ ነው ያለው።
“የምን ዲግሪ የምን ማስትሬት ይበቃል የሰባት መሬት “ የሚል አመለካከት አለ።
“አንዳንድ ባለሃብቶች እንደፈለጉት እንደሚያደርጉ ሲናገሩ ሰምተናል”
“አመራር ሲያጠፋ ከቦታ ወደ ቦታ ይቀየራል እንጂ ቅጣት አይቀጠል፤ ከክልል ወደ ፌዴራል ይዘዋወራል”
ዳኞች የሥራ ሰዓት አያከብሩም፤ ችሎት ተሰይሞ አርፍደው ይመጣሉ