ኣብራሃ ደስታ፣ ሃብታሙ ኣያሌው፣ የሺዋስ ኣሰፋና ዳኒኤል ነገ ፍርድ ቤት ይቀርባሉ።


መረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ


ኣብራሃ ደስታ፣ ሃብታሙ ኣያሌው፣ የሺዋስ ኣሰፋና ዳኒኤል ነገ ጥቅምት 17/ 2008 ዓም ኣምስት ኪሎ በሚገኘው ጠቅላይ ፍርድቤት ቀርበው ብይናቸው ይሰማሉ።

ከዚህ በፊት ፍርድ ቤቱ ከተከሰሱበት ነፃ ናቸውና ከእስር በነፃ ይሰናበቱ ብሎ ፈርዶ ነበር። ዓቃቤ ህግ ይግባይ ጠይቋል በሚል ሰበብ ክእስር እንዳይለቀቁ መደረጉ ይታወቃል።

ጀግኖቹ ነገ በነፃ እንደሚሰናበቱ ተስፋ እናደርጋለን።