ጠንካራ እና ጽኑ ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ የፔን ካናዳ የሰብአዊነት የመጀመሪያ ደረጃ ሽልማት አሸናፊ ሆነ::
የመረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ።
ጠንካራ እና ጽኑ ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ የፔን ካናዳ የሰብአዊነት የመጀመሪያ ደረጃ ሽልማት አሸናፊ ሆነ::
ኢትዮጵያዊው ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ሽልማቱ የሚሰጠው በ36ኛው የአለም ጸሃፊዎች ፌስቲቫል (IFOA 36)ላይ ሲሆን ሽልማቱ 5000 ዶላር ዋጋ ያለውና የሚሰጠውም በጸሃፊነታቸው ታላቅ አስታውጾ እና ሕዝባዊ አመኔታ ላገኙ ታላላቅ ጸሃፊያን ነው:;ከነዚህም አንዱ በወያኔ ማጎሪያ ካምፕ በግፍ ታስሮ የሚገኘው ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ነው::
ዝርዝሩን ከዚህ ያንብቡት :- http://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=105866
