ቶሮንቶ የመጪው አመት 2016 በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያውያን የእግር ኳስ ፌስትቫል ታስተናግዳለች::


መረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ


የካናዳዋ ቶሮንቶ ከተማ የመጪውን አመት 2016 በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያውያን የእግርኳስ ፌስትቫል እንደምታዘጋጅ
ESFNA አስታወቀ::ከአስረአመስት አመት በኋላ የቶሮንቶ ከተማ ይህን ፌስትቫል ስታዘጋጅ የመጀመሪያዋ ሲሆን በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያውያን የእግር ኳስ ማህበር ደስታውን ገልጾ በቶሮንቶ ኢትዮጵያውን ኩራት እንደሚሰማው ተናግሯል::
ማንኛውንም የጉዞ እና የፕሮግራሙን መረጃ እንዲሁም አስፈላጊ ጉዳዮችን ከማህበሩ ማግኘት እንደሚቻል እና ማህበሩም በየጊዜው እንደሚያስታውን በማስታወቂያው ገልጿል::