የዞን ዘጠኝ ጦማርያን የሲፒጂ አለማቀፍ የፕሬስ ነጻነት የ2015 ሽልማት ተሸላሚ ሊሆኑ ነው::


መረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ


የዞን ዘጠኝ ጦማርያን የሲፒጂ አለማቀፍ የፕሬስ ነጻነት የ2015 ሽልማት ተሸላሚ ሊሆኑ ነው::
‪#‎Ethiopia‬ ‪-

CPJ will honor Zone 9 bloggers with 2015 International Press Freedom Awards.

Minilik Salsawi – “ስለሚያገባን እንጦምራለን!” በማለት ለሕዝብ የዲሞክራሲን እና የሕግ ጽንሰ ሃሳብን በዳበረ መልኩ ለማስተማር እና በኢትዪጵያ እስጥ የይታዩትን ሕዝባዊ ጉዳዮች የማህበራዊ ፍትህ የፖለቲካ ጫና እና ሙስናን በተመለከተ የተለያዩ ጦማሮችን በማቅረብ ላይ እንዳሉ አሸባሪ ተብለው በወያኔ ጉጅሌ አገዛዝ ማስረጃ ባሌለው በሃሰት ክስ እስር ቤት የተወረወሩ የዞን ዘጠኝ ጦማርያን በአለም አቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተቆርቋሪ ድርጅት ( CPJ ) በኩል የ2015 የአለማቀፍ የፕሬስ ነጻነት ሽልማት ተሸላሚ ሊሆኑ መሆኑ ተሰምቷል::

ሲፒጄ በዚህ አመት ከኢትዮጵያ ከማሌዥያ ፓሯጓይ እና ሶሪያ ጋዜጠኞች እና ጦማርያን የ2015 የአለም አቀፍ የፕሬስ ነጻነት ሽልማቶችን ይሰጣል::
ዝርዝሩ እዚህ ላይ ያንብቡት :- http://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=104373