የሠራዊቱን የብሔር ተዋጽኦ ለማመጣጠን የምልመላ መስፈርቶች ዝቅ እንዲል ተደርጎአል ሲል የወያኔው የመከላከያ ሚኒስቴር ገለጸ


መረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ


በህወሃት የበላይነት በሚመራው የአገሪቱ መከላኪያ ሠራዊት ውስጥ ያለው የአዛዥነት ቦታ ሙሉ በሙሉ ለማለት በሚያስደፍር መልኩ ከትግራይ ብሄር በመጡ ጎጠኞች መያዙን የግንቦት 7 ንቅናቄ ካጋለጠ ወዲህ፤ የብሄረሰብ ተዋጾ ለማመጣጠን በሚል የተለያዩ የማስመሰያ ጥገናዊ ለውጦች ሲነገሩ የቆዩ ቢሆንም ሲራጅ ፋጌሳ በተባለው የይስሙላ …