Blog Archives

እሳት ነው ወጣቱ።

እሳት ነው ወጣቱ።
ከአቢይ ኢትዮጵያዊ ሥጋዊ ወ-መንፈሳዊ

እሳት ነው ወጣቱ።

እየለበለበ፤
እያንገበገበ፤
ጠላት ያነደደ፤
ባንዳዎች ያጨደ::
ሐቅ ነው ከጥንቱ፤
አያውቅም ብላችሁ እንዳትጫወቱ፤
ይፋጃል በደሙ እሳት ነው ወጣቱ::
እንኳን ላገራችን፤
ለነፃነታችን፤
ይረ-ሳል መገ ደል?
ይበልጥ በወቸገል??
ስንቱ ጀግና ወድቋል፤
በአጋዚ ሕዝብ …

Posted in Amharic

ዝም አይልም ሕዝቡ፤ በቃ ወዮላቸው!

ከ አቢይ ኢትዮጵያዊ ሥጋዊ-ወ-መንፈሳዊ

እንደ ክቡር ደራሲው ከበደ ሚካኤል፦

***”ኩራትና ትዕቢት የሞሉት አናት፤
ሰይፍና ጎራዴ የመቱት አንገት፤
አይገላገሉም እንዲህ በቀላሉ፤
እመሬት ላይ ወድቀው ሳይንከባለሉ።”***
ብለው እንደተረጎሙት፤
ይኑር ብዕራቸው ለዘላለም አይሙት።

ሕዝቡ ዝም አይልም ፦በቃ ወዮላቸው!!!

ያጋዚ-ወያኔን
ጠርጎ እስኪፈጃቸው።
ዝም አይልም …

Posted in Amharic