በወልቃይት ዐማሮች አደባባይ ወጥተው ዋሉ
የመረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ።
[youtube http://www.youtube.com/watch?v=Emv-zpc6RmQ]
መስከረም 17 ቀን 2008 ዓ.ም. የመስቀል በአልን ተከትሎ አማርኛ ሙዚቃ ተሰምቷል በሚል አቶ አርአያ ታረቀ የተባለን የአዲረመጥ ከተማ ነዋሪ ዐማራ የትግራይ ልዩ ኃይል መደብደባቸውን ተከትሎ ዛሬ የከተማ ነዋሪዎች በአደባባይ ወጥተዋል፡፡