በጎንደር መስቀል አደባባይ ደመራ እንዳይከበር ታገደ፤
የመረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ።
በጎንደር መስቀል አደባባይ ደመራ እንዳይከበር ታገደ፤
የሰሜን ጎንደር ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት በወያኔዎች ትእዛዝ በመስቀል አደባባይ የሚከበረው የደመራ በዓል በዚህ ዓመት እንዲዘለል ወሰነ።
ሀገረ ስብከቱ በአደባባይ ይከበር የነበረውን የደመራ በዓል በየአጥቢያዎች ብቻ እንዲከበር ዛሬ መመሪያ አስተላልፏል። በጎንደር በደማቅ ከሚከበሩ በአላት አንዱ የመስቀል ወይም የደመራ በአል ነው።