ሎስ አንጀለስ ከተማ የወያኔ ቆንስላ ጽ/ቤትን ኢትዮጵያውያን ለ45 ደቂቃዎች ያህል በቁጥጥር ሰር አዋሉት ።


መረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ


በአሜሪካን ካሊፎርኒያ ስቴት ሎስ አንጀለስ ከተማ ባለው የወያኔ  አገዛዝ ቆንስላ ጽ/ቤት ኢትዮጵያውያን ለ45 ደቂቃዎች ያህል በቁጥጥር ሰር  አዋሉት ።

 

በቆንስላ ጽ/ቤቱ የወያኔ አርማ ያለበት ሰንደቅ ዓላማ ወርዶ በኢትዮጵያውያን ዘንድ ተቀባይነት ያለው ሰንደቅ ዓላማ እንዲውለበለበ ተደርጓል ። በሕወሓት ትእዛዝ ግፍ የተገደሉ ኢትዮጵያውያን ምስሎች በጽ/ቤቱ ውስጥ ተበትነዋል። www.mereja.com