አረና የመተማው ጥቃት በትግራይ ተወላጆች ላይ ያነጣጠረ ነው ያለውን የከተማዋ ከንቲባ አጣጥለውታል::


መረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ


ከመተማ የተፈናቀሉ እየተመለሱ ነው
http://bit.ly/2c4GrU2
-የመተማ ዮሃንስ ከተማ ከንቲባ የብሔር ግጭት አልነበረም ብለዋል
“መተማን ከሌላው አካባቢ የሚለያት የሁሉም ክልሎች ማኅበረሰቦች የሚኖሩባት ሃገሪቱ ውስጥ አሉ የሚባሉ ብሔሮችና ብሔረሰቦች በብዛት የሚገኙባት መሆኗ ነው” ሲሉ የመተማ ዮሃንስ ከተማ ከንቲባ አቶ እሸቴ መልኬ ለቪኦኤ ገልፀዋል፡፡