በፈንታሌ ወረዳ በከረዩ ኦሮሞዎችና በአግዓዚ ወታደሮች መሃከል ከባድ ጦርነት ተደረገ
የመረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ።
በፈንታሌ ወረዳ በከረዩ ኦሮሞዎችና በአግዓዚ ወታደሮች መሃከል ከባድ ጦርነት ተደረገ Minilik Salsawi
በምስራቅ ሸዋ ፈንታሌ ወረዳ ጡጢ በተባለ ቦታ ላይ ከረዩ ኦሮሞውችን ከአማራ ጎረቤቶቹ ሊያጋጭ ተልኮ የነበረው የአጋዚ ጦር ከከረዩ አርብቶ አደሮች ጋር ባደረገው ውጊያ 4 አጋዚዎች ተገድለው 13 ቆስለው ወደ አዳማ እና አዲሳበባ ሆስፒታሎች ተወስደዋል። ከ አርብቶ አደሩ 3 ሰው የተሰዋ ሲሆን 6 ቆስሏል።