በአዊ ዞን አንከሻ ጔጉሳ ወረዳ ግምጃቤት ማርያም ከተማ ከባድ የሆነ ሰልፍ ነበረ፡።


መረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ


Minilik Salsawi – mereja.com በአዊ ዞን አንከሻ ጔጉሳ ወረዳ ግምጃቤት ማርያም ከተማ ከባድ የሆነ ሰልፍ ነበረ፡። ዛሬም ለሁለተኛ ቀን ሰልፍ ነበረ፡። መፈክሩም፡። 1ለወያኔ አንተዳደርም ወይም አንገዛም 2ወያኔ ሌባ ነው በማለት 3ወያኔ ከግምጃቤት ማርያም የወሰደውን ስልካችንን ይመልስ በማለት 4ወልካይት የጎንደር ኔት 5ወልቃይት የአማራ ናት 6ወያኔ በንፁሐን ዜጎች ላይ የሚያደርገውን ግድያ እና አፋና ይኩም 7የአዮን መሬት 25 አመት በአላሙዲ ስም ነግዶባታል ተንግዲ ግን የአዮን ህዝብ አፈናቅሎ ላባረሬቸው ይመልስ፡። በማለት አሰምተዋል የወያኔ ምክር ቤት በደንጋይ ተወግሯል። ወደ ፓሊስ ታቢያዎች ህዝቡ ደንጋይን ወርውረዋል ህዝቡ በግምጃቤት ማርያም አደባባይ ላይ ከመሀል ኮከብ ወይም አርማ የሌለውን ሰንደቅ አላማ ሰክለዋል ፡። By Minilik Salsawi