ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ነገ ፍርድ ቤት ይቀርባሉ
የመረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ።

ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ነገ ፍርድ ቤት ይቀርባሉ
ዳኛ ራራ ደሴ ተከሳሽ በሌሉበት ጉዳያቸው መታየት አይችልም በማለታቸው ኮ/ል ደመቀ ዘውዱ ነገ ሀምሌ 25 ቀን 2008 ዓም በሰሜን ጎንደር ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይቀርባሉ። በሺዎች የሚቆጠሩ የጎንደር ዐማሮች በጠዋት ፍርድ ቤት በመገኘት ለኮሎኔል ደመቀ አጋርነታቸውን ያሳያሉ።
ኮሎኔል ደመቀ የሰሩት ምንም ዓይነት ወንጀል ባለመኖሩ በነጻ ወይም በዋስ ነገ ሊለቀቁ ይችላሉ የሚል ግምት አለ። በሺዎች የሚቆጠሩ ጫና ካልተለቀቁ ግን ተከታታይ ተቃውሞዎች እንደሚኖር ይጠበቃል።
የዐማራ ተጋድሎ ይቀጥላል!!