የኢትዮጵያ ውርስና ቅርስ ማሕበረሰብ በሰሜን አሜሪካ 6ኛ ዓመታዊ በዓል ዋሽንግተን ውስጥ ይካሄዳል
የመረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ።
የኢትዮጵያ ውርስና ቅርስ ማሕበረሰብ በሰሜን አሜሪካ 6ኛ ዓመታዊ በዓል ዋሽንግተን ጆርጅ ታውን ዩኒቨርስቲ ውስጥ ጁላይ 31 ቀን 2016 እንደሚካሄድ ታውቋል። ስለዝግጅቱ የተላከውን እራሱ አስረጅ የሆነውን የጥሪ ወረቀት ይመልከቱ።