የ አዜብ መስፍን ሰፊ የሙዝ እርሻ በአካባቢው ነዋሪዎች ወደመ


መረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ


ከአርባምንጭ በ16ኪሜ ርቀት ለይ በሚትገኘዉ የሼሌ ማዞሪያ የሚገኘው የ አዜብ መስፍን ሰፊ የሙዝ እርሻ በአካባቢው ነዋሪዎች ወደመ፡፡ በእርሻ ልማቱ ስም የነበረው ይህ እርሻ ትላንትና 18.04.2008 ከፍተኛ ውድመት ደርሶበታል።

Ethiopian DJ የኢትዮጵያ ሙዚቃ's photo.