የኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ፓትሪያርክ አቡነ ዲዮስቆሮስ አረፉ – VOA


መረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ



የኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን አራተኛው ፓትሪያርክ አቡነ ዲዮስቆሮስ ከረዥም ጊዜ ህመም በኋላ ዛሬ ማረፋቸው ታውቋል።

የኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ሲኖዶስ በፓትሪያርኩ ማረፍ ጽኑ ሀዘን እንደሚሰማው ገልጿል። የቀብር ስነ-ስርአት በመጪው ቅዳሜ መንደፈራ በሚገኘው የአቡነ አብራንዮስ ገዳም ላይ እንደሚፈጸም ታውቋል። የዜና ዘገባ አለን – ያዳምጡ → listen