አሸባሪው አይሲስ/አይሲል በ40 አገሮች ድጋፍ ይደረግለታል:: ቭላድሚር ፑቲን
የመረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ።
አሸባሪው አይሲስ/አይሲል በ40 አገሮች ድጋፍ ይደረግለታል:: ቭላድሚር ፑቲን
የራሽያው ፕረዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን አሸባሪው ራሱን እስላማዊ መንግስት ብሎ የሚጠራው ድርጅት በአርባ ሃገራት እና ነጋዴዎቻቸው የG20 አባላትን ጨምሮ እንደሚረዳ እና ጥንካሬውም የነዚሁ አገራት የገንዘብ እርዳታ እንደሆነ ተናገሩ::ፑቲን በጂ20 ስብሰባ ላይ ባደረጉት ንግግር ከ40 ሃገራት የተመረጡ ተንግድ ሰዎች በኩል ለአሸባሪው አይሲስ የሚደርሰው እርዳታ አሸባሪነትን ለማስፋፋት ትልቁን ሚና ተጫውቷል ሲሉ ተናግረዋል::
እኛ ጋር ያሉት መረጃዎች በማያወላዳ መልኩ በቂ ምሳሌ እና ማስረጃ መሆናቸውን አረጋግጠናል ያሉት ፑቲን ከ40 አገራት በሚወጣ ገንዘብ አለም በሽብር እየተናወጠች ነው ሲሉ ጠንካራ ንግግር አድርገዋል::ለሪፖርተሮችን ይህንኑ ተናግረዋል:: ለሪፖርተሮች በተለይ እንደተናገሩት የጂ20 ሃገራት ስብሰባ ዋናው የውይይት አጀንዳ የነበረው አሸባሪነት ነበር::
ዝርዝር መረጃዎችን እዚህ ያንብቡ