የማላዊ መንግስት ፖሊስ 20 ስደተኛ ኢትዮጵያውያንን ይዞ አሰረ::
የመረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ።
የማላዊ መንግስት ፖሊስ 20 ስደተኛ ኢትዮጵያውያንን ይዞ አሰረ::
የማላዊ መንግስት የደድዛ አውራጃ ፖሊስ በሞዛምቢክ እና በማላዊ ድንበር ላይ በሕገወጥ መንገድ ወደ ማላዊ ገብተዋል ያላቸውን 20 ኢትዮጵያውያንን በመያዝ ማሰሩን አስታወቀ::በሕገወጥ መንገድ ማላዊ በመግባት ወደ ሞዛምቢክ ለማቋረጥ የሞከሩት እንዚሁ ኢትዮጵያውያን በእጃቸው ምንም አይነት የመግቢያ ፈቃድ እና የጉዞ ሰነድ ማስረጃ የሌለ ሲሆን እንዚሁኑ የተያዙትን ሕገወጥ ስደተኞች የድንበር ፖሊሶች ከኢሚግሬሽን ቢሮ አሳልፎ መስጠቱ ታውቋል::
በርካታ ኢትዮጵያውያን አሁንም ወደ ደቡብ አፍሪካ በመጓዝ ላይ መሆናቸውን ይህ ዘገባ ያሳያል

Foto File – 20 Ethiopians arrested in Malawi, southern Africa