አፍጋኒስታን ውስጥ በሚገኙ የታሊባን ካምፖች አሸባሪው አይሲል ሕጻናት አጥፍቶ ጠፊዎችን እያሰለጠነ ነው::
የመረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ።
አልጀዚራ በታሊባን የግዛት አከባቢዎች ባሉ ካምፖች ውስጥ አሸባሪው አይሲል/አይሲስ ሕጻናት አጥፍቶ ጠፊዎችን እያሰለጠነ መሆኑ ቦታው ድረስ በመሄድ በቭድዮ እና በፎቶ የተደገፈ ፕሮግራም አቅርቧል::አልጀዚራ ቦታው ድረስ በመሄድ ያቀረበው ዘገባ እንደሚያመለክተው ራሱን አይሲል ብሎ የሚጠራው ድርጅት በአፍጋኒስታን ፓኪስታን እና ጎረቤት አገሮች ውስጥ የተለይዩ ካምፖችን ከፍቶ ከታሊባን ጋር ተባብሮ በመስራት ላይ ይገኛል::አይሲል በአይሲስ መሪ በአልባግዳዲ የበላይነት የሚመራ ሲሆን አከባቢውን ከታሊባን ጋር በመሆን ተቆጣጥሮታል::
Read More :- http://www.aljazeera.com/programmes/specialseries/2015/11/islamic-state-isil-taliban-afghanistan-151101074041755.html