“ጥቅል ማንነት ነው እንጂ የሚገዛኝ የብሄር ታርጋ ሊለጠፍብኝ አይገባም ብዬ መርማሪዎቹ ልዩ ፍጡር መስያቸው ሲደበድቡኝ አምሽተዋል::” አቤል ዋበላ
የመረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ።
“ጥቅል ማንነት ነው እንጂ የሚገዛኝ የብሄር ታርጋ ሊለጠፍብኝ አይገባም ብዬ መርማሪዎቹ ልዩ ፍጡር መስያቸው ሲደበድቡኝ አምሽተዋል::” አቤል ዋበላ —— ጦማሪ አቤል ዋበላ፤ አንድ ዓመት ከስድስት ወራት ታስሮ ስለ መለቀቁ ይናገራል።
“መእከላዊ ምርመራ እያለው ብሄርህን ተናገር ተብዬ ለሊቱን ሙሉ ስደበደብ ነበር :: እኔ ግን ከሁለት የተለያዩ ብሄሩች ስለተፈጠርኩ አንዱን ከአንዱ አስበልጨ እኔ የሄኛው ነኝ ብዬ መምረጥ አልችል ብዬ መጨርሻ ላይ ከመርማሪው ጋር ተማምነን ነው የተለያየነው ብሄር የለዉም ተብሎ ነው የተመዘገው :: ………… እኔ ጥቅል ማንነት ነው እንጂ የሚገዛኝ የአንድ ብሄር ማንነት ታርጋ ልለጠፍብኝ አይገባም …..” ~ አቤል ዋበላ
http://www.sbs.com.au/yourlanguage/amharic/en/content/conversation-bloger-abel-wabela