• ehln-2

የግራፊቲ ጽሁፎች በአዲስ አበባ እና በአዳማ ከተማ ታዩ! አዲሱ የትግላችን አርማ ጥቅም ላይ ውሏል:: ድምጻችን ይሰማ!

September 9, 2015 – ምኒሊክ ሳልሳዊ — 1 Comment ↓


የመረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ።


የግራፊቲ ጽሁፎች በአዲስ አበባ እና በአዳማ ከተማ ታዩ! አዲሱ የትግላችን አርማ ጥቅም ላይ ውሏል
‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎EthioMuslims‬ ‪#‎Strugglelogo‬ ‪#‎Grafitti‬ ‪#‎AddisAbaba‬ ‪#‎Adama‬

አዲሱን የትግላችንን መለያ አርማ ያንጸባረቁት እኒሁ የግራፊቲ ስራዎች በአዲስ አበባ እና በአዳማ ከተማ በተለያዩ አካባቢዎች የተጻፉ ሲሆን ተጽፈው ያደሩትም ማክሰኞ ጠዋት ጳጉሜ 3/2207 በሌሊት መሆኑ ታውቋል፡፡ መንግስትም እንደተለመደው በደልን ከመግታት ይልቅ የትግሉን ጽሁፎች ማጥፋቱ ላይ ማተኮርን መርጧል፡፡

ትግላችን እስከድል ደጃፎች በአላህ ፈቃድ ይቀጥላል!
ድምጻችን ይሰማ! አዲሱ የትግላችን አርማ በግራፊቲ ጽሁፎቹ ጥቅም ላይ ውሏል!
ረቡእ ጳጉሜ 4/2007 ‪#‎MinilikSalsawi‬

 

10505568_1027533123964710_7077562498195115557_n12003005_1027533100631379_683083402712659959_n 12003038_1027532927298063_3799472358192606176_n 12003239_1027533283964694_3774439191252692428_n

    © 2025 Amharic News & Opinion        
    ↑