ሰማያዊ ፓርቲ 3ኛውን እና አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤውን አካሂዶ አቶ የሽዋስ አሰፋን ሊቀመንበር አድርጎ መረጠ!
የመረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ።

ሰማያዊ ፓርቲ 3ኛውን እና አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤውን አካሂዶ አቶ የሽዋስ አሰፋን ሊቀመንበር አድርጎ መረጠ!
መስከረም 28 ቀን 2009 ዓ.ም በተካሄደው አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ ከተጠበቀው በላይ የጠቅላላ ጉባኤ አባላት እና የምርጫ ቦርድ ተወካዮች በተገኙበት በተካሄደውው 3ኛው እና አስቸኳይ ጉባኤ የፓርቲው መስራች
…