የጋምቤላው አባ ተክለ ሃይማኖት ጵጵስና ከተሾሙ “ምሥጢረ ክህነት ተራ ይኾናል፤ ቤተ መቅደስ ይረክሳል፤ የተሐድሶ መናፍቃን ይፈነጫሉ” ሲሉ አገልጋዮች አስጠነቀቁ
የመረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ።
መጋቤ አእላፍ ቆሞስ አባ ተክለ ሃይማኖት ንጉሤ ኤጲስ ቆጶስነት ቢሾሙ ምን ሊፈጠር ይችላል?
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ፤ አሜን፡፡
ይድረስ፡- ለኤጲስ ቆጶሳት አስመራጭ ኮሚቴ፤
የጋምቤላ ክልል፣ ሊቀ ጳጳስ ሳይኖረው መቆየቱ ይታወሳል፡፡ ይኹን እንጂ፣ የጋምቤላና ደቡብ ሱዳን …