ምስራቅ ጎጃም ውስጥ የምርጫ ጣቢያዎች እየተዘጉ መሆኑ ተገለጸ


መረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ


•‹‹ኢህአዴጎች ለፈለጉት ሰው ቤት-ለቤት እያደሉ ነው››

በምስራቅ ጎጃም ዞን የተለያዩ ቦታዎች ላይ የተቋቋሙ የምርጫ ጣቢያዎች የመራጭነት ካርድ የሚያወጡ ዜጎችን ‹‹ካርድ ሰጥተን ጨርሰናል›› በሚል ምክንያት ከሁለት ቃናት በፊት ጀምሮ ብዙ ጣቢያዎች መዘጋታቸውን ምንጮች ገለጹ፡፡
ምስራቅ ጎጃም ጎዛምን ወረዳ የቦቅላ የምርጫ ክልል