የሰማያዊ ፓርቲ አስተባባሪዎች ፍርድ ቤት እንዳይቀርቡ ተከለከሉ
የመረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ።
በአሸባሪነት ተከሰው የታሰሩት የሰማያዊ ፓርቲ የጋሞ ጎፋ ዞን አስተባባሪዎች ፍርድ ቤት እንዳይቀርቡ መከልከላቸውን የፓርቲው የአደረጃጀት ጉዳይ ኃላፊ አቶ ብርሃኑ ተክለያሬድ ለነገረ ኢትዮጵያ ገለጹ፡፡ አቶ ሉሉ መሰለ የፓርቲው የዞኑ ሰብሳቢ እንዲሁም አቶ በፍቃዱ አበበ የዞኑ ምክትል ሰብሳቢ ለዛሬ ነሃሴ 10 ፍርድ
…