የአዲስ አበባ አውቶብስ አገልግሎት ድርጅት ‘መስፈርት አላሟሉም’ ያላቸውን 400 የሚሆኑ ሠራተኞችን ከሥራ አባረረ

የአዲስ አበባ ከተማ አውቶብስ አገልግሎት ድርጅት “በድልድል እና ምደባ” 400 የሚሆኑ ሠራተኞችን ከጥር ጀምሮ ከሥራ ማሰናበቱን ሠራተኞች እና ድርጅቱ ተናገሩ።…