ወደ ትግራይ የሚደረግ የአውሮፕላን ጉዞ ሲቋረጥ በአውቶቡስ ወደ አዲስ አበባ የገቡ በርካታ የትግራይ ተወላጅ ወጣቶች መታሰራቸው ተሰማ

ወደ ትግራይ የሚደረግ የአውሮፕላን ጉዞ ሲቋረጥ በአውቶቡስ ወደ አዲስ አበባ የገቡ በርካታ የትግራይ ተወላጅ ወጣቶች መታሰራቸው ተሰማ

ቤተሰብ ጥየቃ እና ለገና በዓል ወደ ትግራይ ተጉዘው የነበሩ በርካታ ወጣቶች በዚህ ሳምንት ወደ አዲስ አበባ በችኮላ ሲመለሱ ለእስር እየተዳረጉ እንደሚገኙ ታውቋል

ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/a13