ከመረራ ጉዲና የተገነጠሉት አንጃዎች አዲስ ፓርቲ መሰረቱ

የቀድሞ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ፓርቲ (ኦፌኮ) ማእከላዊ ኮሚቴ አባላት ፌደራል ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ የተሰኘ አዲስ የፖለቲካ ድርጅት መመስረታቸውን ዋዜማ ሰምታለች። ዝርዝሩን ያንብቡት–https://cutt.ly/5tjxHaCx