ከአዲስ አበባ በ180 ኪ.ሜ ርቀት በተደረገ ውጊያ አገዛዙ “ኤሊት ፎርስ” ሲል የሚጠራቸው በርካታ ህፃን ደፋሪ ኮማንዶዎች መገደላቸው ተሰምቷል!

በከተማዋ ቦርቸሌ ተብሎ በሚጠራው አከባቢ የሚገኘው ትልቁ የአየር ወለድ ኮማንዶ ካምፕ የተሰበረ ሲሆን፡ የፋኖ አባላቱ ከምሽግ ምሽግ እየተወረወሩ “የባለምጡቅ አዕምሮ ባለቤቶች” ሲል አገዛዙ የሚያሞካሻቸው ህፃን ደፋሪ፡ ሀብት ንብረት አውዳሚ ፀረ አማራ ኮማንዶዎችን ባፈሙዝ አለንጋ ሲገርፏቸው እንደዋሉ የመረብ ሚዲያ የግንባር ዘጋቢዎች ለማረጋገጥ ችለዋል።

ዝርዝር መረጃውን አድምጡ👉https://www.youtube.com/watch?v=uoJpt2xZmdY