ባለፉት ስድስት ወራት 620 እናቶች በወሊድ ሕይወታቸው ማለፉ ተነገረ

ባለፉት ስድስት ወራት 620 እናቶች በወሊድ ሕይወታቸው ማለፉ ተነገረ

ከ330 በላይ ሕፃናት በምግብ እጥረት ሞተዋል ተብሏል በበጀት ዓመቱ ስድስት ወራት ውስጥ ከወሊድ ጋር በተያያዘ 620 እናቶች መሞታቸውን፣ የኢትዮጵያ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ለፓርላማ አስታወቀ፡፡ ተቋሙ ይህንን ያስታወቀው የ2017 ዓ.ም. የግማሽ ዓመት የሥራ ክንውን ሪፖርቱን ጥር 28…