ለጥይት መግዣ እና ለብልፅግና ፓርቲ ህንፃ ግንባታ የሚል አዲስ አስገዳጅ የህዝብ መዋጮ በበርካታ ቦታዎች መጀመሩ ታወቀ

ለጥይት መግዣ እና ለብልፅግና ፓርቲ ህንፃ ግንባታ የሚል አዲስ አስገዳጅ የህዝብ መዋጮ በበርካታ ቦታዎች መጀመሩ ታወቀ

“ለአስተዳደር ህንጻ ግንባታ ከደሞዛችን ስንቆርጥ ከርመን የጨረስነው ከወር በፊት ነው፣ አሁን ደግሞ ለፓርቲ ተባልን”- የካፋ ዞን ጎባ ወረዳ የመንግስት ሠራተኞች

– “ለጥይት መግዣ ብር አምጡ ብለው እያስፈራሩን ነው። በዚህ ስራ በሌለበት ወቅት ከየት አምጥተን ነው ምንከፍለው?”- የምዕራብ ሸዋ ዞን አደአ በርጋ ወረዳ ነዋሪዎች

ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/0af