ከምርጫ ቦርድ ማሻሻያ አዋጅ በርካታ ድጋጌዎች እንዲሻሩና በአዲስ እንዲተኩ ኢሕአፓ ጠየቀ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ ማቋቋሚያ አዋጅ 1133/2011ን ለማሻሻል የቀረቡ በርካታ ድንጋጌዎች ተሽረው በአዲስ እንዲተኩ፣ የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) ጥያቄ አቀረበ፡፡ ብዙዎቹ ድንጋጌዎች ገዳቢና የዴሞክራሲ ሥርዓት ያቀጭጫሉ ብሏል፡፡ ፓርቲው ማክሰኞ ጥር 27 ቀን 2017 ዓ.ም….
የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ ማቋቋሚያ አዋጅ 1133/2011ን ለማሻሻል የቀረቡ በርካታ ድንጋጌዎች ተሽረው በአዲስ እንዲተኩ፣ የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) ጥያቄ አቀረበ፡፡ ብዙዎቹ ድንጋጌዎች ገዳቢና የዴሞክራሲ ሥርዓት ያቀጭጫሉ ብሏል፡፡ ፓርቲው ማክሰኞ ጥር 27 ቀን 2017 ዓ.ም….