ከአፍሪካ ወደ ስፔን እየተጓዘ በነበረ የስደተኞች ጀልባ ላይ ልጅ ተወለደ

ከአፍሪካ ወደ ስፔን እየተጓዘ በነበረና በስደተኞች በተጨናነቀ ጀልባ ላይ ልጅ መወለዱን የስፔን ባሕር ዳርቻ ጠባቂዎች ገለጹ።