የፋኖ ኃይሎች የአብይ አሕመድን 78ኛ ክ/ጦር ደምስሰዋል

የጠላት 78ኛ ክ/ጦር ተደመሰሰች።
በአፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ እዝ 4ተኛ ደጅ አዝማች ኮር የጎቤ ክፍለ ጦር ዛሬ ሐምሌ 15/2017 ዓ.ም
በቁጥር አንድ እና በኪኒቸሩ መካከል ባደረገው ውጊያ የተገኘ ከፊል ምርኮ:-
1.አስር/10 ተሺከርካሪ
2.አንድ ሞርታር ከ6 ቅንቡላ ጋር
3.አንድ ዲሽቃ ከ18 ሳጥን /አስቃጥላ ተተኳሺ ጋር
4.ከ 117 በላይ ነፍስ ወከፍ
5.ቁጥሩ ያልታወቀ ብሬን እና ስናይፐር
6.ብዙ የክላሺ እና ብሬን ተተኳሺ
7.ቁጥሩ ያልታወቀ ምርኮኛ
👉የጠላት ኃይል 78ኛ ክፍለ ጦር(የቅጥረኛው ግርማ ኃይል ነው )
💉2 ሬጅመንት የጠላት ኃይል ተደምስሷል::
💉ሻለቃ አስረስ የተባለው የጠላት ጦር መሪም ተገሏል::
👉ኦፕሬሺኑን በበላይነት የመሩት የጎቤ ክፍለ ጦር አመራሮች
1ኛ. አርበኛ ኢሳያስ ሰጠኝ=ዘመቻ መምሪያ ኃላፊ
2ኛ. አርበኛ መንገሻ አስራት=ም/ዋ/አዛዥ
3ኛ.አርበኛ እሸቱ ምስጋናው=ኦርዲናንስ ኃላፊ
4ኛ.አርበኛ እርታው ታገለ=ሕዝብ አደረጃጀት ኃላፊ ናቸው::
ዮሐንስ ንጉሱ ሙጨ